ጀርመን-ዶርትሙንድ የገቡ ስደተኞች
ሰኞ፣ ጳጉሜን 2 2007ማስታወቂያ
ሙኒክ የስደተኞቹ የመጀመሪያ የጀርመን መዳረሻ ብትሆንም፤ ተገን ጠያቂዎቹ ወደ ሌሎች የጀርመን ግዛቶች በአፋጣኝ ይዘዋወራሉ። በዚህም መሠረት ሁለት ባቡር ሙሉ ስደተኞች ባሳለፍነዉ ቅዳሜ ምዕራብ ጀርመን የምትገኘው ዶርትሙንድ ከተማ ገብተዋል። ዲርክ ፕላነርት በስፍራው ተገኝቶ የዘገበውን ይልማ ኃይለ ሚካኤል እንደሚከተለው አጠናቅሮታል።
ይልማ ኃይለ ሚካኤል
ልደት አበበ
አዜብ ታደሰ